የፓሪስ እና ሮተርዳም ማራቶን

Date:

የፓሪስ ማራቶን በሴቶች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አሸንፏል ።

አትሌት በዳቱ ሂርጳ በ 2 :20.45 በመግባት በአንደኝነት ፣አትሌት ደራ ዲዳ 2: 20.49 በመግባት ሁለተኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፏል ።

በሌላ ዜና የሮተርዳ ማራቶን በሴቶች አትሌት አሚናት አህመድ በ2:22.14 ሁለተኛ ደረጃ ይዛ ስታጠናቅቅ ፣አትሌት አዝመራ ገብሩ በ2:22.15 ሶስተኛ ፣አትሌት ጥሩዬ መስፍን በ 2:22.27 አራተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።

በወንዶች የማራቶን ውድድር አትሌት ጫላ ረጋሳ በ2:05.07 ሁለተኛ፣አትሌት ጭምዴሳ ደበሌ በ2:05.26 ስስተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብሮች

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ይጀመራሉ። ዛሬ ሰባት...

ለዩክሬን ሰላም ‘በጣም ተቃርበናል’ ትራምፕ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከዩክሬኑ ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ጋር በትናንትናው...

በዲማ የአለባበስ ቅጣት

በጋምቤላ ክልል ዲማ ከተማ ከባህል ውጪ በሆነ አለባበስ ምሽት...