የአእላፋት ሳምንት አውደ ርዕይ ዛሬ አርብ ይጀምራል

Date:

የመጀመሪያው የአእላፋት ሳምንት አውደርዕይ እና ፎረም ዛሬ አርብ ታህሥሣ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 በጊዮን ሆቴል ግራውንድስ በይፋ ይጀምራል።

ከታህሣሥ 18 እስከ ታህሣሥ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከጠዋት 4:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽት 2፡00 ሰዓት ድረስ ዐውደ ርዕዩ ለምዕመናን በአጠቃላይ ክፍት ይሆናል፡፡

ሃይማኖታዊ ትምህርቶች ይሰጣሉ፣መጽሐፍት ይመረቃሉ፣ጥናታዊ ፅሁፎችም ይቀርባሉ፡፡

በኢትዮጵያ ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማህበር የሚዘጋጀው ይሄ ዝግጅት በግዮን ሆቴል ግራውንድስ ይደረጋል።

ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በአዲስ አበባና በድሬደዋ ከተማ የሚያዘጋጀው የ2018 የ3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐግብር ታህሣሥ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይና በድሬ ለገሀር አደባባይከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ እንደሚካሄድ ማህበሩ አስታውሷል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገቡ

ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ...

የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የ5 በመቶ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ክፍያን ተግባራዊ ማድረግ ጀመሩ

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱት ሁለቱም የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ማለትም ኢትዮ ቴሌኮም እና...

የአውሮፓ ፓርላማ ፕሬዚዳንት ለኢራን ህዝብ – “እኛ ከእናንተ ጋር ነን”

የአውሮፓ ፓርላማ ፕሬዝዳንት ሮቤርታ ሜትሶላ፥ የኢራን መንግስት በተቃዋሚዎች ላይ...

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል

በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ ውክልና...