ማትያስ ኩንሀ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል ተስማማ

Date:

ብራዚላዊው የወልቭስ የፊት መስመር ተሰላፊ ማትያስ ኩንሀ የውድድር ዓመቱ እንደተጠናቀቀ ማንችስተር ዩናይትድን እንደሚቀላቀል ስካይ ስፖርት ዘግቧል።

ማትያስ ኩንሃ ላይ በርካታ ክለቦች ፍላጎት ቢኖራቸውም ኩንሃ ግን ለማንችስተር ዩናይትድ ብቻ መጫወት እንደሚፈልግ ታውቋል።

ኩንሃ የውድድር ዘመኑ እንደተጠናቀቀ በቀጣይ ሳምንት ማንችስተር ዩናይትድን ይቀላቀላል ሲል የዘገበው ስካይ ስፖርት ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና የወሰዳችሁ

በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት...

የክልሉ ጊዚያዊ አስተዳደር የሰራዊት አባላት ተጠቃሚ የሚያረጋግጥ ደንብ ማጸደቁ አስታውቋል

እሁድ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም የጀመረው የትግራይ ኃይል ሰልፍና ተቃውሞ...

የኬንያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ስርዓተ ቀብር ተፈፀመ

በ80 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የኬንያ የቀድሞ...