አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ1 ማይል ሴቶች ውድድር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የቦታውን ክበረወሰን በማሻሻል አሸነፈች፡፡
ጉዳፍ ርቀቱን በ4 ደቂቃ ከ11 ሰኮንድ ከ88 ማይክሮ ሰኮንድ በመግባት ነው ያሸነፈችው፡፡
ጉዳፍ የገባችበት ሰዓት የርቀቱ የምንጊዜም ሁለተኛው ፈጣን ሰዓት ሆኖ ሲመዘገብ የቦታው ደግሞ ክበረ ወሰን ሆኖ ተመዝግቧል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ1 ማይል ሴቶች ውድድር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የቦታውን ክበረወሰን በማሻሻል አሸነፈች፡፡
ጉዳፍ ርቀቱን በ4 ደቂቃ ከ11 ሰኮንድ ከ88 ማይክሮ ሰኮንድ በመግባት ነው ያሸነፈችው፡፡
ጉዳፍ የገባችበት ሰዓት የርቀቱ የምንጊዜም ሁለተኛው ፈጣን ሰዓት ሆኖ ሲመዘገብ የቦታው ደግሞ ክበረ ወሰን ሆኖ ተመዝግቧል፡፡
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.