በዚህ ሳምንት

የብልጽግና መንግሥት ቃለ መሐላ ለኢትዮጵያውያን ወይስ ለማን?

ቀጸላ ክፍሌ ከሕልፈተ ኢሕአዴግ በኋላ የመጣው የለውጥ መንግሥት በኢትዮጵያ ላይ ከለውጥ ይልቅ ነውጥን አንብሮባት ድፍን አምስት ዓመት ሊሞላው ጥቂት ሳምንታት ቀርተውታል፡፡ ይህ መንግሥት በዚህ አምስት ዓመት ውስጥ ሀገሪቱ በዘመኗ አይታው ወደማታውቀው ማጥ ውስጥ ዘፍቋታል፤ ኢትዮጵያን...

የደም አበላ ያላቆመው ፖለቲካ!

ከሃምሳ ለዘለሉ ዓመታት የኢትዮጵያን የፖለቲካ ዐውድ ቀይዶ የያዘው የሰሜን ፖለቲካ አሁንም ድረስ ዳፋው መሬት ሊነካ አልቻለም፡፡ በሃምሳ ዓመታት ውስጥ ሀገር በመግመስ፣ የሚሊዮኖችን ደም በማፍሰስ፣ ድፍን ኢትዮጵያውያንን በዘር ከፋፍሎ በማመስም ሊደመደም አልቻለም፡፡ በሻዕቢያ ተጀምሮ በህወሓት...

ሥጋት ያጠላበት የሰሜኑ የሰላም ቀጋ!

ለሁለት ዓመታት በከባድ ጦርነት የከረመው የሰሜን ኢትዮጵያው ፖለቲካ አሁን ላይ የሰላም ዘንባባ ያጠላበት ይመስላል፡፡ “የሞተ ተጎዳ” እንዲሉ፣ የያኔዎቹ አዋጊዎች እና ፍጅት ቀስቃሾች ዛሬ ተቃቅፈው ናፍቆታቸውን ተገላልጸዋል፡፡ “ሽብርተኛ፣ ጁንታ፣ ፋሺስት፣…” ወዘተ ስድቦች ሳይቀር ኋላ ኪስ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች