Uncategorized

ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወሳኙን የኢራን የነዳጅ ማስተላለፊያ ደሴትን በቅርቡ እንደሚቆጣጠሩ አስታወቁ

የኢራን እና የአሜሪካ ግጭት ከዕለት ወደ ዕለትእየተባባሰ ባለበት በአሁኑ ወቅት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዛሬም በድጋሚ በኢራን ላይ ከባድ ጥቃት እንደሚፈጸም እና በቅርቡም አሜሪካየኻርግ ደሴትን እንደምትቆጣጠር አስታወቁ።ፕሬ ዝዳንቱ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ እንዳሰፈሩ“ባሕር ኃይሏ፣ የአየር ኃይሏ፣ የአየር...

ኤምባሲዎችና የውጭ ባለሀብቶች በ«ፍራንኮ-ቫሉታ» ነዳጅ እንዲያስገቡ ተፈቀደ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኤምባሲዎች፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና የውጭ ቀጥተኛ ባለሀብቶች በራሳቸው የውጭ ምንዛሬ (በፍራንኮ-ቫሉታ) ነዳጅ እንዲያስገቡ የሚፈቅደውን አዲስ መመሪያ ተግባራዊ አድርጓል። በማዕከላዊ ገዢው እዮብ ተካልኝ ፊርማ ባለፈዉ ሳምንት የጸደቀው ይህ መመሪያ፣ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ...

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው ወ/ሮ በረከት ወርቁን ጨምሮ አራት ተከሳሾን ፖሊስ በዛሬ ፍርድ ቤት እንዲያቀርብ ታዞ ነበር። ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ በጋዜጣ ጥሪ ተደርጎላቸው እንዲቀርቡ በማዘዝ ለሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም...

የነፃ ፕሬሱ ታጋይ ጎሹ ሞገስ አረፉ

ጎሹ ሞገስ ( 1928-2018) ግንቦት 28/ 2018 ዓ.ም ህይወታቸው ያለፈው አቶ ጎሹ ሞገስ በኢትዮጵያ ጋዜጠኝነት የማይዘነጋ አሻራ ያኖሩ ናቸው። የእርሳቸውን ታሪክ ዕዝራ እጅጉ እንደሚከተለው ሰንዶታል። የነፃ ፕሬሱ ታጋይ የአቶ ጎሹ ሞገስ አጭር የሕይወት ታሪክ የጦቢያ መፅሔት መሥራች...

በአውቶብስ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ሰባት ሰዎች ተገደሉ

ሩሲያ በምትቆጣጠረው የዩክሬን ግዛት አውቶብስ ላይ በተፈጸመ ጥቃት ሰባት ሰዎች መገደላቸውን እና አስራ አንድ መቁሰላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ። ክሬምሊን በዩክሬን ምሥራቃዊ ዶኔትስክ ክልል የሾመቻቸው ዴኒስ ፑሺሊን ጥቃቱ ከሞስኮ ወደ ክሬሚያ ሲምፎሮፖል ይጓዝ በነበረ አውቶቡስ ላይ ረቡዕ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች