ሩሲያውያን አውሮፓን የመውረር ፍላጎት የላቸውም

Date:

“ሩሲያውያን አውሮፓን ይወራሉ” የሚሉ ንግግሮች ከእውነት የራቁ ናቸው ሲሉ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ለጋዜጠኛ ታከር ካርልሰን ተናግረዋል።

ዊትኮፍ ያነሷቸው ሌሎች ዋና ዋና ነጥቦች፡-

🟠 የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የአሜሪካ አቻቸው ዶናልድ ትራምፕ በሚቀጥሉት ወራት ሊገናኙ ይችላሉ።

🟠 የዋሽንግተን እና ሞስኮ ድርድር ከፍተኛ መሻሻል ተገኝቶበታል።

🟠 በሚቀጥለው ሳምንት በጥቁር ባህር ላይ ጥቃት እንዲቆም የሚያስችል ስምምነት ሊደረግ ይችላል።

🟠 ኪዬቭ በዩክሬን ምርጫ ለማካሄድ ተስማምታለች።

🟠 ዘለንስኪ እና የአስተዳደራቸው የበላይ ዩክሬን የኔቶ አባል እንደማትሆን በአብዛኛው ተስማምተዋል።

🟠 ከሩሲያ ጋር የሰላም ስምምነት ከተደረሰ ኪዬቭ የሕብረቱ አባል አትሆንም።

🟠 ግጭቱን ወደ ኒውክሌር መካረር ውስጥ ይከታል ብላ ስለምታምን፤ ዩናይትድ ስቴትስ ለዩክሬን የሚደረገውን የገንዘብ ድጋፍ መቀጠል አትፈልግም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ፣ አደረሰን!! በክርስቲያኖች ዘንድ ጥምቀት...

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...