ሩሲያውያን አውሮፓን የመውረር ፍላጎት የላቸውም

Date:

“ሩሲያውያን አውሮፓን ይወራሉ” የሚሉ ንግግሮች ከእውነት የራቁ ናቸው ሲሉ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ለጋዜጠኛ ታከር ካርልሰን ተናግረዋል።

ዊትኮፍ ያነሷቸው ሌሎች ዋና ዋና ነጥቦች፡-

🟠 የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የአሜሪካ አቻቸው ዶናልድ ትራምፕ በሚቀጥሉት ወራት ሊገናኙ ይችላሉ።

🟠 የዋሽንግተን እና ሞስኮ ድርድር ከፍተኛ መሻሻል ተገኝቶበታል።

🟠 በሚቀጥለው ሳምንት በጥቁር ባህር ላይ ጥቃት እንዲቆም የሚያስችል ስምምነት ሊደረግ ይችላል።

🟠 ኪዬቭ በዩክሬን ምርጫ ለማካሄድ ተስማምታለች።

🟠 ዘለንስኪ እና የአስተዳደራቸው የበላይ ዩክሬን የኔቶ አባል እንደማትሆን በአብዛኛው ተስማምተዋል።

🟠 ከሩሲያ ጋር የሰላም ስምምነት ከተደረሰ ኪዬቭ የሕብረቱ አባል አትሆንም።

🟠 ግጭቱን ወደ ኒውክሌር መካረር ውስጥ ይከታል ብላ ስለምታምን፤ ዩናይትድ ስቴትስ ለዩክሬን የሚደረገውን የገንዘብ ድጋፍ መቀጠል አትፈልግም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...