በበርበራ እና በአዲስ አበባ መካከል ቀጥታ በረራ በቅርቡ እንደሚጀመር ተጠቆመ

Date:

የሶማሌላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ሞሐመድ አብዱላሂ የበርበራ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ጎብኝተዋል። በዚህ ወቅትም አየር ማረፊያው አሁን ላይ ለዓለም አቀፍ ንግድ ክፍት መሆኑን መሆኑ ተገልጿል።

የሶማሊላንድ የአቬሽን ሚኒስትሩ ፉአድ አህመድ ኑኡስ በበርበራ እና በአዲስ አበባ መካከል የካርጎ እና የመንገደኞች በረራ በቅርቡ እንደሚጀመር አረጋግጠዋል።

በዚህም በርበራን ከአዲስ አበባ ጋር በማስተሳሰር ሶማሊላንድ፥ የዓሳ እና ሌሎች ምርቶች በበርበራ ኤርፖርት ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ያስችላታል ተብሏል።

በአዲስ አበባ እና በርበራ መካከል የሚደረገውን ጉዞ ቀላል በማድረግ የንግድ እና ቱሪዝምን እድገቱን ለማስፋትም ታቅዷል።

ዘገባው የሶማሊላንድ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...