በበርበራ እና በአዲስ አበባ መካከል ቀጥታ በረራ በቅርቡ እንደሚጀመር ተጠቆመ

Date:

የሶማሌላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ሞሐመድ አብዱላሂ የበርበራ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ጎብኝተዋል። በዚህ ወቅትም አየር ማረፊያው አሁን ላይ ለዓለም አቀፍ ንግድ ክፍት መሆኑን መሆኑ ተገልጿል።

የሶማሊላንድ የአቬሽን ሚኒስትሩ ፉአድ አህመድ ኑኡስ በበርበራ እና በአዲስ አበባ መካከል የካርጎ እና የመንገደኞች በረራ በቅርቡ እንደሚጀመር አረጋግጠዋል።

በዚህም በርበራን ከአዲስ አበባ ጋር በማስተሳሰር ሶማሊላንድ፥ የዓሳ እና ሌሎች ምርቶች በበርበራ ኤርፖርት ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ያስችላታል ተብሏል።

በአዲስ አበባ እና በርበራ መካከል የሚደረገውን ጉዞ ቀላል በማድረግ የንግድ እና ቱሪዝምን እድገቱን ለማስፋትም ታቅዷል።

ዘገባው የሶማሊላንድ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...