ንግድ ባንክ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ላይ ተጨማሪ የእሴት ክፍያ ጨመረ

Date:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዛሬ መስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሚሰጣቸው የባንኩ አገልግሎቶች ላይ ደንበኞቹ የሚከፍሉት ክፍያ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ታሪፍ የተጨመረ መሆኑን ደንበኞቼ ሊያውቁት ይገባል ሲል ገለጸ። ባንኩ ተጨማሪ እሴት ታክስ እያስከፈለ የሚገኘው መንግስት በቅርቡ ባወጣው አዲስ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሕግ መሰረት መሆኑን አመላክቷል። ባንኮች በሚሰጧቸው አገልግሎቶች ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲጣል መንግስት ባሳለፍነው አመት መጨረሻ አዋጅ ማውጣቱን ያወሳው ንግድ ባንክ ይህንን የተጣለውን ግዴታ ለመወጣት በሚል ከመስከረም 21 ቀን 2017 ዓ. ም ጀምሮ በክፍያዎቹ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ በመጨመር ደንበኞቹን እንደሚያስከፍል አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ትራምፕ የኢራን የኒውክሌር ተቋም ላይ ጥቃት ለማድረስ ዛቱ

አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርሰው ጥቃት 11ኛ ቀኑን ይዟል። ፕሬዝዳንት...

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአሜሪካ ” American Space ” ማዕከል ተመረቀ

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቨን ማሲንጋ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተቋቋመውን "American...

አሐዱ ባንክ ለ 8ኛ ጊዜ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ

አሐዱ ባንክ ሥራ የጀመረበትን 4ኛ ዓመት በማስመልከት የተለያዩ ኩነቶችን...

ዕንባ ጠባቂ ከቀረቡለት አቤቱታዎች 84% በመንግስታዊ ተቋማት ላይ የቀረቡ ናቸው

የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በተጠናቀቀው የ2018 በጅት ዓመት...