ዝነኛው ተጨዋች አረፈ

Date:



የቀድሞው ታዋቂ ተጫዋች አስቻለው ደሴ ህልፈተ ህይወት ተሰምቷል።

አስቻለው ደሴ በ1960ዎቹ ለኢትዮጵያ ወጣት፣ ተስፋ እና ዋናው ብሔራዊ ቡድን፣ ለሸዋ ምርጥ እንዲሁም ለአንድነት (አዋሽ ምንጭ) እና ጳውሎስ ቡድኖች ተጫውቶ ያሳለፈ ሲሆን በ1961 ከኢትዮጵያ ወጣት ቡድን ጋር የምስራቅ አፍሪካ ውድድርን ማሸነፍም ችሏል።

ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ባለ ድንቅ ክህሎት ተጫዋቾች አንዱ የነበረና በዘመኑ በአብዶ ችሎታው በእግር ኳስ አፍቃሪያን ልብ ውስጥ መቀመጥ የቻለ ተጫዋች ነበር።

ለቤተሰብ፣ ለወዳጅ ዘመድ፣ ለእግር ኳስ ቤተሰብ እና ለሙያ ባልደረቦች መፅናናት ይሁን!!

ምስጋናው ታደሰ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...