ሆስፒታሉ ሐምሌ 7 እስከ ሐምሌ 13 2018 ዓ.ም የሚቆይ የነጻ ህክምና አገልግሎት ሊሰጥ መሆኑን አስታዉቋል፡፡
በሆስፒታሉ በነጻ የሚሰጡ አገልግሎቶች
• የደም ግፊት፣ የስኳር፣ የልብ በሽታ ምርመራ፣ የጡትና የማህፀን በር ካንሰር ምርመራ፣የውስጥ ደዌ ሕክምና
• የህፃናት ሕክምና
• የማህፀንና ፅንስ
• ቀዶ ሕክምና
• ከአንገት በላይ ሕክምና
• የዓይን
• የጥርስ
• የሽንት ፊኛ፣ የፕሮስቴት እና የሽንት ቱቦ፣
• የአጥንት ፣ የቆዳ
• የአዕምሮ ጤና ምርመራ ከተሟላ የላቦራቶሪ፣ኤክስሬይ፣አልትራሳውንድ ፣ECG ፣ኢኮ እና ሌሎች ምርመራዎች ጋር በነጻ ይሰጣል ተብሏል፡፡
