ንግድ ባንክ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ላይ ተጨማሪ የእሴት ክፍያ ጨመረ

Date:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዛሬ መስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሚሰጣቸው የባንኩ አገልግሎቶች ላይ ደንበኞቹ የሚከፍሉት ክፍያ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ታሪፍ የተጨመረ መሆኑን ደንበኞቼ ሊያውቁት ይገባል ሲል ገለጸ። ባንኩ ተጨማሪ እሴት ታክስ እያስከፈለ የሚገኘው መንግስት በቅርቡ ባወጣው አዲስ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሕግ መሰረት መሆኑን አመላክቷል። ባንኮች በሚሰጧቸው አገልግሎቶች ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲጣል መንግስት ባሳለፍነው አመት መጨረሻ አዋጅ ማውጣቱን ያወሳው ንግድ ባንክ ይህንን የተጣለውን ግዴታ ለመወጣት በሚል ከመስከረም 21 ቀን 2017 ዓ. ም ጀምሮ በክፍያዎቹ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ በመጨመር ደንበኞቹን እንደሚያስከፍል አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...