ከጋምቤላ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4ሺህ 254 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ሆነ

Date:

የጋምቤላ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡጁሉ ጊሎ እንደፈለጹት ባለፉት ዘጠኝ ወራት አንድ ሺህ 850 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ለማስገባት ታቅዶ፤ 4ሺህ 254 ኪሎ ግራም ወርቅ ገቢ ማድረግ ተችሏል፡፡

እንደ ኢፕድ ዘገባ በክልሉ በአብዛኛው ወርቅ በባሕላዊ መንገድ በልዩ አነስተኛ ማህበራት እንደሚመረት ሲሆን ወርቅ ለማምረት ፍቃድ ወስደው በሕጋዊ መንገድ ወርቅ እያመረቱ ያሉ እንዳሉ ሁሉ፤ ፍቃድ ሳይኖራቸው በተለምዶ ወደ ወርቅ ማምረት ሥራ ገብተው እየሠሩ ያሉ መኖራቸውም ተገልጿል ፡፡

በክልሉ ከፍተኛ የወርቅ ክምችት አለባቸው ተብለው የተለዩት ወረዳዎች ጋምቤላ ፣ አቦቦ፣ መንገሺና ዲማ ናቸው ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ምግባረ-መልካሙ ኢትዮጵያዊ

ስለሺ መንገሻ - ከ1934 እስከ 2018 ዓ.ም ሠሎሞን ለማ ገመቹ. ግዮን...

ትራምፕ ለኔታንያሁ ማስጠንቀቂያ ሰጡ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ...

ኤምባሲዎችና የውጭ ባለሀብቶች በ«ፍራንኮ-ቫሉታ» ነዳጅ እንዲያስገቡ ተፈቀደ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኤምባሲዎች፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና የውጭ...

የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ከዓመታዊ የትርፍ 90 በመቶውን እንዲያከፋፍሉ ሊደረግ ነው

የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ተብለው የሚቋቋሙ ፈንዶች ከዓመት ትርፋቸው ቢያንስ...