ቅዱስ ጳዉሎስ ሆስፒታል ነጻ የህክምና አገልግሎት ሊሰጥ ነዉ

Date:

ሆስፒታሉ ሐምሌ 7 እስከ ሐምሌ 13 2018 ዓ.ም የሚቆይ የነጻ ህክምና አገልግሎት ሊሰጥ መሆኑን አስታዉቋል፡፡

በሆስፒታሉ በነጻ የሚሰጡ አገልግሎቶች

•  የደም ግፊት፣ የስኳር፣ የልብ በሽታ ምርመራ፣ የጡትና የማህፀን በር ካንሰር ምርመራ፣የውስጥ ደዌ  ሕክምና

•  የህፃናት ሕክምና

•  የማህፀንና ፅንስ

•  ቀዶ ሕክምና

•  ከአንገት በላይ ሕክምና

•  የዓይን

•  የጥርስ

•  የሽንት ፊኛ፣ የፕሮስቴት እና የሽንት ቱቦ፣

•  የአጥንት ፣ የቆዳ 

•  የአዕምሮ ጤና ምርመራ ከተሟላ የላቦራቶሪ፣ኤክስሬይ፣አልትራሳውንድ ፣ECG ፣ኢኮ እና ሌሎች ምርመራዎች ጋር በነጻ ይሰጣል ተብሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...