በዓለም ከ20 ዓመት በታች ሻምፒዮና ኢትዮጵያ 2ኛ የወርቅ ሜዳሊያ አገኝች

Date:

በሴቶች 3 ሺህ ሜትር የተወዳደሩት  ዮርዳኖስ ጽጋብ እና ሽቶ ጉሚ 1ኛ እና 2ኛ በመሆን ውድድራቸውን አጠናቀዋል።

ዮርደዳኖስ ጽጋብ የውድድሩ አሸናፊ ስትሆን ርቀቱን ለማጠናቀቅ 8:43.65 ወስዶባታል።

ሽቶ ጉሚ 8:45.06 በሆነ ጊዜ 2ኛ በመሆን የብር ሜዳሊያ ስታገኝ፣ ዩጋንዳዊቷ ቻሪቲ ቼሮፕ 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሯን አጠናቃላች።

ይህ ውድድር ትናንት በሴቶች 3000 ሜትር መሰናክል ከተመዘገበው የወርቅ ሜዳሊያ በኋላ በዓለም ከ20 ዓመት በታች ሻምፒዮናው የተገኘ 2ኛው ወርቅ ሆኗል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“አዳም አንድ ደራሲ የሚያስፈልጉት ሁሉም ግብዓቶች ተሟልተው ያሉት ፀሐፊ ነው”

አዳም ረታ ሥራዎቹን ለአንባቢ ማድረስ የጀመረው ከ1970ዎቹ አንስቶ ነው።...

ከፍተኛ የግብር ክፍያ በሕጋዊ ነጋዴው ላይ በመጫን ሲፈጽሙት …

መንግስት ከግብር የሚያገኘው ገቢ የቀነሰው ወይም ከሀገር ውስጥ አጠቃላይ...

ሆስፒታሊቲ እና ቱሪዝም እውቅና እና ሽልማት መርሃ-ግብር ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ

የአዲስ አበባ ሆቴል እና ቱሪዝም ባለሙያዎች ማኅበር ሁለተኛውን የሆስፒታሊቲ...

ቴህራን ወሽመጡ ወዲያውኑ እንደማይከፈት አስጠነቀቀች

ኦማን ከኢራን ጋር በሆርሙዝ ወሽመጥ ዙሪያ የምታደርገው ንግግር በጥሩ...