ሶስት ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የቦርድ አባል ሆነው ተሾሙ

Date:

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ  የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯን ፍፁም አሰፋን (ዶ/ር)፣ የፍትህ ሚኒስትሯን ወ/ሮ ሃና አርአያሰላሴን እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር የሆኑትን ዘለቀ ተመስገንን (ዶ/ር) የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል አድርጎ መሾሙን ዛሬ አስታውቋል።

ተቋሙ በሰጠው መግለጫ እነዚህ ሶስት ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በመንግስት፣ በልማት እና በኢንቨስትመንት ዘርፎች ያካበቱት ሰፊ ልምድና አመራር፣ ኢትዮጵያ በስትራቴጂካዊ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢንቨስትመንቶች እንዲሁም በፖርትፎሊዮ አስተዳደር የኢኮኖሚ ለውጥን በማፋጠን ረገድ ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ገልጿል።

CapitalNews

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...