በነዳጅ ማዲያዎች ቅድሚያ አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማት ይፋ ተደረጉ

Date:

ቢሮዉ በመካከለኛ ምስራቅ በተከሰተዉ ቀዉስ ምክንያት የተፈጠረዉን የነዳጅ እጥረት ለመከላከል በነዳጅ ማዲያዎች ቅድሚያ አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማትን ይፋ አደርጓል፡፡

በዚህም መሰረት

👉ለነዳጅ አጓጓዥ ተሽከርካሪዎች/ ቦቴዎች፤

👉ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች፤መሰረታዊ የምግብ ፍጆታ ምርቶች እና የኤክስፖርት ምርቶችን የሚያመርቱ፤

👉ግንባታ ላይ ላሉና ትኩረት ለሚሰጣቸዉ የመንግስትና የግል ፕሮጀክቶች፤

👉ለደረቅ ጭነት እና ለግንባታ ቁሳቁስ አጓጓዥ ተሽከርካሪዎች (ገበያ ለማረጋጋት የግብርናና ኢንዱስትሪ ፍጆታ ምርቶች የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎችን ይጨምራል)

👉ለግብርና ማሽነሪዎች / ትራክተሮች

👉ለሀገር አቋራጭ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች

👉ለከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች

👉ለሕብረተሰብ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ( አምቡላንስ፡ ቀዶ ጥገና የሚሰሩ ተቋማት፡ መብራት)

👉ሌሎች እንደአስፈላጊነቱ በንግድ ቢሮ እየቀረበ በግብረ ሃይል እየታየ ዉሳኔ ሲሰጥ የሚጨመር መሆኑን ቢሮዉ ገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...