የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

Date:

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ የአንድ ቀን አዲስአበባ ግራንድ ፕሪ ውድድር እየተካሄደ ይገኛል ።

ስለሆነም በውድድሩ ላይ ለመሳተፍ በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተመዝግቧል ።

በዚህም መሰረት ተመዝግባችሁ ያልተሳተፋችሁ አትሌቶች ላይ ፌዴሬሽኑ አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስድ በማሳሰብ ፣ከሰዓት በሚኖረው ውድድር ላይ እንድትሳተፉ በድጋሜ በጥብቅ እናሳስባለን ።

በተጨማሪም በከሰዓቱ ውድድር ላይ ከውድድሩ 2 ሰዓት ቀድማቹህ የማትገኙ እና በውድድሩ የማትሳተፉ አትሌቶች  ፌዴሬሽኑ  ከባድ የዲስፒሊን እርምጃ እንደሚወስድ አናሳውቃለን

በተጨማሪም በተገኘው መረጃ በውድድሩ ለመሳተፍ ከተመዘገቡት 25 አትሌቶች ውስጥ በውድድሩ የተሳተፉት አምስት ብቻ መሆናቸው ታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...