የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

Date:

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ የአንድ ቀን አዲስአበባ ግራንድ ፕሪ ውድድር እየተካሄደ ይገኛል ።

ስለሆነም በውድድሩ ላይ ለመሳተፍ በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተመዝግቧል ።

በዚህም መሰረት ተመዝግባችሁ ያልተሳተፋችሁ አትሌቶች ላይ ፌዴሬሽኑ አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስድ በማሳሰብ ፣ከሰዓት በሚኖረው ውድድር ላይ እንድትሳተፉ በድጋሜ በጥብቅ እናሳስባለን ።

በተጨማሪም በከሰዓቱ ውድድር ላይ ከውድድሩ 2 ሰዓት ቀድማቹህ የማትገኙ እና በውድድሩ የማትሳተፉ አትሌቶች  ፌዴሬሽኑ  ከባድ የዲስፒሊን እርምጃ እንደሚወስድ አናሳውቃለን

በተጨማሪም በተገኘው መረጃ በውድድሩ ለመሳተፍ ከተመዘገቡት 25 አትሌቶች ውስጥ በውድድሩ የተሳተፉት አምስት ብቻ መሆናቸው ታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...