ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

Date:

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሐውስ እንደሚገናኙ አስታወቀ።

ኔታንያሁ እና ትራምፕ እንደሚወያዩ ይፋ የተደረገው ከኢራን ጦርነት ጋር በተያያዘ የሁለቱ መሪዎች ግንኙነት በሻከረበት ወቅት ነው።

የኔታንያሁ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ “በዚህ ጉዞ ማክሰኞ ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዋይት ሐውስ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ይገናኛሉ። የእስራኤል ወዳጅ የነበሩት ሴናተር ሊንዚ ግርሃምን የቀብር ሥነ ሥርዓትም ይታደማሉ” ብሏል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ወደ ዋሽንግተን ጉዟቸውን የሚጀምሩት ሰኞ እንደሆነም ተገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አዲስ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ኢራን የበለጠ ምላሽ በመስጠት የተራዘመ ጦርነት እንደምታካሂድ አስታወቀች

ከፍተኛ የኢራን ወታደራዊ ባለሥልጣናት አሜሪካ ሌላ ዙር ጥቃት በአገራቸው...

ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል

ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በሥራ ቡድን ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘውን...

የጎንደር ቃል-ኪዳን ቤተሰብ 28 የውጭ ዜጋ ተማሪዎችን ከኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ጋር ማስተሳሰሩን ገለጸ

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በጎንደር ቃል-ኪዳን ቤተሰብ መርሃ-ግብር አማካኝነት በዘንድሮው ዓመት...

የሕግ ተማሪዎቹ አፍሪካን ወክለው ለዓለም አቀፍ የምስለ-ችሎት ፍጻሜ አለፉ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች በአህጉራዊው የዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት...