የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

Date:

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027 አፍሪካ ዋንጭ በ28 ሳይሆን በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ ማረጋገጫ ሰጥተዋል።

የአህጉሪቱ እግር ኳስ ገዢ ቀደም ሲል የተሳታፊዎቹ ቁጥር ወደ 28 አሳድጎ ውድድሩን እንደሚያካሂድ በተደጋጋሚ ሲገለጽ መቆየቱ የሚታወስ ነው።

በቀጣይ አመት የሚካሄደውን የአፍሪካ ዋንጫ የምስራቅ አፍሪካዎቹ ሀገራት ኬንያ ዩጋንዳ እና ታንዛኒያ በጣምራ እንደሚያዘጋጁት ይታወቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...

የእነ ክርስቲያን ክስ ብይን ለሚቀጥለው ዓመት ተቀጠረ

በተደጋጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮ ሲሰጥበት የቆየው የእነ አቶ ክርስቲያን ታደለ...