ንግድ ባንክ 122.5 ሚሊዮን ዶላር ለደንበኞቹ ማቅረቡን ገለጸ

Date:

የሀገሪቱን የገቢ ንግድ ለማሳለጥ ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ ለደንበኞቹ እያቀረበ መሆኑን የገለጸው ንግድ ባንክ፤ በዛሬው ዕለት የደንበቹን የውጪ ምንዛሪ ጥያቄ ለመመለስ 711 ደንበኞቹ ያቀረቡትን ጥያቄዎች በሙሉ በመገምገም ከቀረቡት ጥያቄዎች ውስጥ ለ698 (98%) ያህል ደንበኞቹ በድምሩ የ122.5 ሚሊዮን ዶላር ድልድል የተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡

የቀሩት ጥቂት ደንበኞችም ጥያቄ ተጨማሪ የመረጃ ማጥራት ሥራ ተሠርቶ በቅርቡ የሚታይላቸው መሆኑን የጠቀመው ባንኩ፤ በቀጣይም ለደንበኞቹ የውጪ ምንዛሪ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ሕገ መንግሥቱ መገንጠልን ይፈቅዳል ፤ ሕዝቡ ደግሞ ኢትዮጵያ እንድትቀጥል ዋጋ ይከፍላል”

አቶ ፍሬሕይወት ሳሙኤል(የ‹‹ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች›› መጽሐፍ ደራሲ) ግዮን መጽሔት :-...

ባለሙያ ባልሆኑ ግለሰቦች የሚሰራጭ የተዛባ መረጃ በታካሚዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነዉ

የሳይካትሪስት የሙያ ፈቃድና ሥልጠና የሌላቸው ግለሰቦች በተለያዩ መገናኛ...

የአውሮፓ ህብረት እና የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና የ1.2 ቢሊዮን ዩሮ ስምምነት ሊፈራረሙ ነው

በአውሮፓ ህብረት እና በኢትዮጵያ መካከል በሚካሄደው የንግድ ፎረም መክፈቻ...

የአዳዲስ እና የሁለተኛ ዙር መራጮች አቅምና ሚና

ግዮን መጽሔት :- በ7ኛው አገራዊ ምርጫ ላይ የአዳዲስ (ለመጀመሪያ...