ንግድ ባንክ 122.5 ሚሊዮን ዶላር ለደንበኞቹ ማቅረቡን ገለጸ

Date:

የሀገሪቱን የገቢ ንግድ ለማሳለጥ ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ ለደንበኞቹ እያቀረበ መሆኑን የገለጸው ንግድ ባንክ፤ በዛሬው ዕለት የደንበቹን የውጪ ምንዛሪ ጥያቄ ለመመለስ 711 ደንበኞቹ ያቀረቡትን ጥያቄዎች በሙሉ በመገምገም ከቀረቡት ጥያቄዎች ውስጥ ለ698 (98%) ያህል ደንበኞቹ በድምሩ የ122.5 ሚሊዮን ዶላር ድልድል የተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡

የቀሩት ጥቂት ደንበኞችም ጥያቄ ተጨማሪ የመረጃ ማጥራት ሥራ ተሠርቶ በቅርቡ የሚታይላቸው መሆኑን የጠቀመው ባንኩ፤ በቀጣይም ለደንበኞቹ የውጪ ምንዛሪ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...