አዲስ አበባ እና የህንጻ እድሳት

Date:

በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ሰፍራዎች ከ24 ሺህ በላይ አዳዲስ ህንፃዎች በግንባታ ላይ ናቸው ተባለ። ይህን ያለን የከተማዋ የግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን ነው ።

ግንባታዎቹ ለተለያዩ ማህበራዊ  ኢኮኖሚያዊ ለንግድ ማዕከላት የሚውሉ ሲሆኑ ለከተማ አጠቃላይ ዕድገት፣ ኢኮኖሚያዊ መነቃቃትና የሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ ጥቅም እንዳላቸው  ተቋሙ ገልጾልናል ።

ይህ በእንዲህ እንዳለም በአዲስ አበባ የህንፃዎች ግንባታ የደህንነት አጠባበቅ ከፍተኛ ክፍተት ያለበት እንደሆነ መገምገሙን ሰምተናል።

ይህን መልክ ለማስያዝ  የግንባታ የደህንነት መመሪያዎች በተገቢው መልኩ እንዲተገበሩ አሳስቧል ።

ቀደም ብሎም በጥቅሉ በከተማዋ የሚገኙ የህንፃ ባለቤቶች ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ 24 ሺህ ህንፃዎችን ደረጃቸውን ጠብቀው እንዲታደሱ ተደረገዋል ።

በዚህም የከተማዋን ድረጃ ከፍ ከማድረጋቸውም ባሻገር ለበርካቶች የስራ እድልን መፍጠራቸወን  ተገልጿል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በመንገድ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አደጋው የደረሰው ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ...

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች  565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት...

የአማርኛ ቋንቋ እውነተኛ ምንጭ ቤተ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብና ሠራዊት ነው

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም አዘጋጅነት ከስድስት...