ኢትዮጵያ በመጪዎቹ አስር ዓመታት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎቿን ቁጥር 500 ሺህ ለማድረስ አቅዳለች

Date:

እቅዱ 4 ሺህ 800 የከተማ እና ሀገር አቋራጭ የኤሌክትሪክ ባሶችን ማሠማራት እንደሚያካትት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን አስታውቋል፡፡

ስለ ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ውጥኖች ሌሎች መርጃዎች፦

➖ አሁን ላይ በአዲስ አበባ ብቻ ከ110 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የሚንቀሳቀሱ ሲሆን ከ90 በላይ የኤሌትሪክ ኃይል መሙያ ጣቢያዎች አሉ፡፡

➖ መዲናዋ ብቻ 1 ሺህ 176 የኤሌትሪክ ኃይል መሙያ ጣቢያዎች ያስፈልጓታል።

➖ በአዲስ አበባ በሁለተኛው የማስፋፊያ ምዕራፍ 54 ተጨማሪ ኤሌትሪክ ኃይል መሙያዎች ይገነባሉ።

➖ ከአዲስ አበባ ውጭ ባህር ዳር፣ ጎንደር፣ ድሬዳዋና ጅግጅጋ የኃይል መሙያ ጣቢያዎችን መትከል ጀምረዋል።

👉 የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ትራንስፖርት ስትራቴጂ የካርበን ልቀትን 20 በመቶ ለመቀነስ ወጥኗል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ምርጫ ለሰላም ግንባታ

ግዮን መጽሔት :-ለኢትዮጵያ ሰላም ምርጫ አማራጭ የሌለው መንገድ ነው።...

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...