ከ2017/18 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ግማሽ ያህሉ ወደ  ሀገር ውስጥ ገባ

Date:

ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ከታቀደው 24 ሚልየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ እስከ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ 11 ሚሊየን 964 ሺህ 181 ኩንታል ሀገር ውስጥ መግባቱን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡

በተጨማሪም 550 ሺህ ኩንታል ዳፕ ማዳበሪያ የጫነች መርከብ በትናንትናው እለት ጂቡቲ ወደብ ደርሳለች ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...