ከበርካታ የዝንጀሮ ዝርያ መካከል ቺንፓንዚ ተብለው የሚጠሩ እና በትላልቅ ጥብቅ ደኖች ውስጥ የሚኖሩ ናቸው፡፡ ከሰሞኑ በወጣው የኦክስፎርድ ዩኒቪርስቲ ጥናት ላይ እነዚህ የዱር እንስሳቶች ላይ አዲስ ክስተት እንደታየ እና እነዚህ ዝንጀሮዎች የሚፈጠርባቸውን አካላዊ አደጋዎች በራሳቸው እንሚያክሙት ያሳያል ፡፡
በተለያዩ የዱር ቅጠላ ቅጠሎች እንዲሁም ስሮችን በመጠቀም ህክምናን ያደርጋሉ፡፡ ይህን ጥናት ያካሄደው ዩኒቨስቲም ባወጣው ፅሁፍም እንደገለጸው የመጀመሪያ እርዳታ ህክምና የሚሰጡት እርስ በእርስ እንደሆነ ገልጿል፡፡
