የአፍሪካ ሴቶች ሰላም እና ደህንነት ኢንስቲትዩት አዉደ ጥናት አካሄደ

Date:

የአፍሪካ ሴቶች ሰላም እና ደህንነት ኢንስቲትዩት  የሴቶችን ሰላም ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ አዉደጥናት በዛሬዉ እለት አካሂዷል።

በመድረኩ ላይም የሚወጡ የህግ ማዕቀፎች እንዳሉ ሆነዉ ተግባራዊነታቸዉ በመላላቱ በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች መበራከታቸዉ ተነስቷል።

ተቋሙ ሴቶች በተለያዩ መድረኮች ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ እና ባሉበት ሁሉ ሰላማቸዉ ሊጠበቅ እንደሚገባ አሳስቧል።

በመድረኩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ለሰላም ግንባታ ያላቸው ሚና እና የሴቶች የሰላም ግንባታ እና የፖሊሲ ማዕቀፎች ላይ ያተኮሩ እና ሌሎችም ጥናቶች ቀርበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...