ገዳማት በነፍስ መንገድ የሚጓዙ መነኮሳት መገኛ ናቸው፡፡
በስራ ተግተውና በርትተው የሚታዩት መነኮሳቱ፣ የሚያጋጥማቸውን ፈተና በጾም ፣ በጸሎት በስግደት ያልፉታል፡፡
እኛም በጠንካራ ስራቸው ላይ አንዲት ጠጠር ብንጥል፣ከትጋታቸው ጋር ተደምራ ተአምር ትሰራለች፡፡
ገዳማቱን ስናለማ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ትልቅ አስተዋጽኦ እናደርጋለን፡፡ የሃይማኖት መሠረቷንም እናጸናለን፡፡
በመሆኑም ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም ከቀኑ 5:00 ሰዓት ጀምሮ፣ በሚሊኒየም አዳራሽ መንፈሳዊ ጉባኤ ተዘጋጅቷል፡፡
በጉባኤው ሊቃነ ጳጳሳት፣ሊቃዉንተ ቤተክርስቲያን፣ መምህራንና ዘማሪያን የሚገኙ ሲሆን፣ እርስዎም በጉባኤው ተሳታፊ እንዲሆኑ መንፈሳዊ ጥሪ ቀርቦሎዎታል፡፡
አዘጋጅ :- ሙትአንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም
መግቢያ 100 ብር ብቻ
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
👉የመግቢያ ትኬቱን በእለቱም በዛው በሚሊኒየም አዳራሽም ማግኘት ይችላሉ።
