“ገዳማዊ ልማት ለቤተ ክርስቲያን ትሩፋት”

Date:

ገዳማት በነፍስ መንገድ የሚጓዙ መነኮሳት መገኛ ናቸው፡፡
በስራ ተግተውና በርትተው የሚታዩት መነኮሳቱ፣ የሚያጋጥማቸውን ፈተና በጾም ፣ በጸሎት በስግደት ያልፉታል፡፡

እኛም በጠንካራ ስራቸው ላይ አንዲት ጠጠር ብንጥል፣ከትጋታቸው ጋር ተደምራ ተአምር ትሰራለች፡፡

ገዳማቱን ስናለማ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ትልቅ አስተዋጽኦ እናደርጋለን፡፡ የሃይማኖት መሠረቷንም እናጸናለን፡፡

በመሆኑም ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም ከቀኑ 5:00 ሰዓት ጀምሮ፣ በሚሊኒየም አዳራሽ መንፈሳዊ ጉባኤ  ተዘጋጅቷል፡፡

በጉባኤው ሊቃነ ጳጳሳት፣ሊቃዉንተ ቤተክርስቲያን፣ መምህራንና ዘማሪያን የሚገኙ ሲሆን፣ እርስዎም በጉባኤው ተሳታፊ እንዲሆኑ መንፈሳዊ ጥሪ ቀርቦሎዎታል፡፡

አዘጋጅ :- ሙትአንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም

መግቢያ  100 ብር ብቻ

ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44

ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም

ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444

👉የመግቢያ ትኬቱን በእለቱም በዛው በሚሊኒየም አዳራሽም ማግኘት ይችላሉ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...