ፒኤስጂ ሻምፒዮን ኾነ

Date:

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂ ኢንተር ሚላንን 5 ለ 0 በኾነ ውጤት በመርታት ሻምፒዮን ኾኗል።

የፒኤስጂን የማሸነፊያ ግቦች ዲዚሬ ዱዌ ሁለት፣ አሽራፍ ሀኪሚ፣ ማዩሉ እና ቅቫራስኬሊያ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

ፒኤስጂ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማሳካት ችሏል።

ፒኤስጂ በውድድር ዓመቱ የሻምፒየንስ ሊግ፣ የፈረንሳይ ሊግ እና ኩፕ ዴ ፍራንስ ዋንጫ አሳክተዋል።

ይህንንም ተከትሎ ፒኤስጂ የሦስትዮሽ ዋንጫ ማሳካት የቻለ የመጀመሪያው የፈረንሳይ ክለብ በመኾን አዲስ ታሪክ ፅፏል።

አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ከአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቀጥለው በሁለት ክለቦች የሦስትዮሽ ዋንጫ ያሳኩ ሁለተኛው አሰልጣኝ ኾነዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...