መምህራን የ25 በመቶ የቤት ቁጠባ መስፈርት ተገቢ አይደለም ሲሉ ተቃወሙ

Date:

የከተማ  አስተዳደሩ በበከሉ አማራጭ መፍትሄዎችን እየፈለገ መሆኑን አስታወቀ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በመተባበር ለመምህራን የመኖሪያ ቤት ለማቅረብ ያቀደው የ25/75 የቤት ልማት ፕሮጀክት በመምህራን ዘንድ ቅሬታን አስነሳ። መምህራን በኑሮ ጫና ምክንያት የቤቱን ዋጋ 25 በመቶ መቆጠብ እንደማይችሉ ገልጸዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ መቆጠብ ለማይችሉ መምህራን የኪራይ ቤቶችን ለመገንባት ማቀዱን አስታውቋል።

በአዲስ አበባ ከተማ መምህራን ስብሰባ ላይ መምህራን እንደገለጹት፣ ዘጠኝ እና አስር አመት የስራ ልምድ ያለው መምህር የሚያገኘው 10 ሺህ ብር ገደማ ደመወዝ ለኑሮ በቂ ባለመሆኑ፣ ለቤት መሥሪያ የሚሆን 25 በመቶውን መቆጠብ ከባድ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...