ትንሿ ደሴት ለ2026 የዓለም ዋንጫ አለፈች

Date:



በካሪቢያን ባህር የምትገኘው እና በትንሽ የህዝብ ቁጥር የምትታወቀው ኩራሳኦ ለ2026ቱ የፊፋ የዓለም ዋንጫ ማለፏን አረጋገጠች።

ኩራሳኦ ወደዚህ ታሪካዊ ምዕራፍ የደረሰችው ወሳኝ በተባለው የመጨረሻ የማጣሪያ ጨዋታ ከጠንካራዋ ጃማይካ ጋር 0-0 በሆነ ውጤት በመለያየት ነው።

ይህ ውጤት በምድብ “2” አንደኛ ሆና እንድታጠናቅቅ እና በቀጥታ ወደ አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ የዓለም ዋንጫ እንድታመራ አስችሏታል።

185,000 የሚጠጋ የህዝብ ቁጥር ያላት ኩራሳኦ ለአለም ዋንጫ ማለፍ የቻለች ትንሿ ሀገር በመሆን አዲስ ታሪክም መጻፍ ችላለች።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...