ትንሿ ደሴት ለ2026 የዓለም ዋንጫ አለፈች

Date:



በካሪቢያን ባህር የምትገኘው እና በትንሽ የህዝብ ቁጥር የምትታወቀው ኩራሳኦ ለ2026ቱ የፊፋ የዓለም ዋንጫ ማለፏን አረጋገጠች።

ኩራሳኦ ወደዚህ ታሪካዊ ምዕራፍ የደረሰችው ወሳኝ በተባለው የመጨረሻ የማጣሪያ ጨዋታ ከጠንካራዋ ጃማይካ ጋር 0-0 በሆነ ውጤት በመለያየት ነው።

ይህ ውጤት በምድብ “2” አንደኛ ሆና እንድታጠናቅቅ እና በቀጥታ ወደ አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ የዓለም ዋንጫ እንድታመራ አስችሏታል።

185,000 የሚጠጋ የህዝብ ቁጥር ያላት ኩራሳኦ ለአለም ዋንጫ ማለፍ የቻለች ትንሿ ሀገር በመሆን አዲስ ታሪክም መጻፍ ችላለች።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...