ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

Date:

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሐውስ እንደሚገናኙ አስታወቀ።

ኔታንያሁ እና ትራምፕ እንደሚወያዩ ይፋ የተደረገው ከኢራን ጦርነት ጋር በተያያዘ የሁለቱ መሪዎች ግንኙነት በሻከረበት ወቅት ነው።

የኔታንያሁ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ “በዚህ ጉዞ ማክሰኞ ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዋይት ሐውስ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ይገናኛሉ። የእስራኤል ወዳጅ የነበሩት ሴናተር ሊንዚ ግርሃምን የቀብር ሥነ ሥርዓትም ይታደማሉ” ብሏል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ወደ ዋሽንግተን ጉዟቸውን የሚጀምሩት ሰኞ እንደሆነም ተገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...

የእነ ክርስቲያን ክስ ብይን ለሚቀጥለው ዓመት ተቀጠረ

በተደጋጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮ ሲሰጥበት የቆየው የእነ አቶ ክርስቲያን ታደለ...