አሐዱ ባንክ በዲጂታል ኪራይ አሰባሰብ ዙሪያ ሥልጠና ሰጠ

Date:

አሐዱ ባንክ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን (ኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ) የሕንጻዎች አስተዳደር ኤጀንሲ ያበለጸገውን የዲጂታል ኪራይ አሰባሰብ ሥርዓት  በይፋ ጀምሯል።


የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ቤቶች እና ሕንጻዎች አስተዳደር ልማት ኤጀንሲ ይዞት የተነሣውን የዲጂታል አስተዳደር ግብ እውን ለማድረግ አሐዱ፡ባንክ ያበለጸገው ይህ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ሥርዓት፤  ብፁዕ አባታችን አቡነ ሳሙኤል  በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የክርስቲያናዊ ተራድኦ ልማት ኮሚሽን እና ቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደር ልማት ኤጀንሲ የበላይ ጠባቂ ሊቀ ጳጳስ  በተገኙበት ዝርዝር ገለጻ ተደርጎበታል።

ይህ አዲስ የቴክኖሎጂ ሥርዓት ተከራዮች የኪራይ ክፍያቸውን በሞባይል ባንኪንግ በቀላሉ እንዲፈጽሙ የሚያስችል ሲሆን፣ የመክፈያ ጊዜ ማስታወሻና የክፍያ ምስጋና መልዕክቶችን በራሱ ይልካል።

በተጨማሪም የክፍያ ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ተከራዮች የመቆጣጠር አቅም ያለው ሲሆን፣ ለቤተ ክርስቲያኗ ቀልጣፋ የፋይናንስ ቁጥጥርና ግልጽነትን ያሰፍናል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...