አየር መንገዱ ወደ ቤይሩት እና ቴልአቪቭ የሚያደርገውን በረራ አቋረጠ

Date:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን ላይ በሀገራቱ ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ወደ ቤይሩት እና ቴልአቪቭ የሚያደርገውን በረራ በጊዜያዊነት ማቋረጡን አስታውቋል፡፡ በዚሁ መሠረት አየር መንገዱ ማምሻውን በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባጋራው መረጃ እንዳስታወቀው ወደ ቴልአቪቭ የማደርገውን በረራ እስከ ጥቅምት 7 ቀን አቋርጫለሁ ብሏል፡፡ እንዲሁም ወደ ቤይሩት የሚያደርገውን በረራ ላልተወሰነ ጊዜ ማቋረጡን ገልጾ÷ ከዚሁ ጋር በተያያዘ ስለሚኖሩ አዳዲስ ጉዳዮች ወደፊት እንደሚያሳውቅ አመላክቷል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...