ኢትዮጵያዊው ምሑር የአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብን እንዲመሩ ተመረጡ

Date:

ፕሮፌሰር አማረ አበበ በአፍሪካ ተወዳዳሪ እና ቅንጅታዊ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብ የመፍጠር ዓላማ ያለውን ተቋም እንዲመሩ ተመርጠዋል።

በደቡብ አፍሪካ የሰሜን ምዕራብ ዩኒቨርሲቲ የጠፈር ምርምር ማዕከል የምርምር ዳይሬክተር የሆኑት ፕሮፌሰር አማረ አበበ፤ በአዲሱ የሥራ ኃላፊነታቸው የተቋሙን አባላት ቁጥር መጨመር እና የምርምር ትብብርን ማጎልበት እና በአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ትምህርትን ማሳደግ ላይ እንደሚሠሩ ገልፀዋል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...