ኢትዮጵያ የአለም አቀፉ ወታደራዊ ስፖርት ካውንስል አባል ሆነች

Date:

International Military Sports Council በ 1948 መቀመጫውን ብራሰልስ ቤልጀም በማድረግ ነው የተመሰረተው።

ከአለም አቀፉ ኦሎምፒክ ኮሚቴ በመቀጠል ሁለተኛው ግዙፉ የስፖርት ካውንስል ነው።

ኢትዮጵያ ከ160 አባል ሀገራት መካከል አንዷ መሆን ችላለች።በዚህ ካውንስል ኤርትራ እና ሰሜን ኮሪያም አባል ሀገራቶች ናቸው።

ይህ ካውንስል በአመት ከ 20 በላይ ትልልቅ ውድድሮችን ያዘጋጃል፣ስፖርተኞችን በአካል እና በአዕምሮ ያደጉ ያደርጋል።

ከዚህ በኋላ ካውንስሉ በሚያዘጋጀው military world games እና military world championship ኢትዮጵያ ብቁ ተወዳዳሪዎችን በየአመቱ አዘጋጅታ ወደ ውድድር ትገባለች ተብሏል።

ወዳጅነት በስፖርት (friendship with sport ) በሚል መርህ ከግማሽ ምዕተ አመት በላይ ይህ ካውንስል በአለም ላይ ሰላም እና ስፖርትን እየሰበከ ቆይቷል።

ካውንስሉ ለ140 አባል አገሮች የጦር ኃይሎቻቸው የCISM አላማን በማስረፅ  የስፖርት እንቅስቃሴን እና የአካል ማጎልመሻ ትምህርትን የአለምን ሰላም ለማስፈን እንደ ድልድይ እየተጠቀ ይገኛል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...