ከባንክ ነው የተባለ ሁሉ ከባንክ አይደለም!

Date:


አጭበ
ርባሪዎች ከባንክ የተደወለ በማስመሰል ‘የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎትዎን እናስተካክልልዎት፣ ሽልማት ደርሶዎታል፣ የፋይዳ መታወቂያዎን ከሂሳብዎ ጋር እናስተሳስርልዎ’ የሚሉ እና ሌሎች ማሳሳቻ መልዕክቶችን በመጠቀም ከደንበኞች ሂሳብ ላይ ስርቆት ለመፈፀም ይሞክራሉ፡፡

በመሆኑም ከባንክ ነው በሚል የሚደርስዎትን ጥሪ ትክክለኛነት ወደ ቅርንጫፍ በመሄድ አሊያም ወደ 951 በመደወል ሳያረጋግጡ ምንም አይነት እርምጃ እንዳይወስዱ፣ የባንክ መረጃዎንም በስልክ እንዳይሰጡ እናሳውቃለን፡፡

በተጨማሪም ከአጭበርባሪዎች ጥሪ ሲደርስዎት የተደወለበትን ስልክ ቁጥር በ951 እንዲያስመዘግቡ በአክብሮት እንጠይቃለን።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጄኤፍኤም 106.7 የሬዲዮ ጣቢያ ለ6 ወራት ታገደ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባደረገው የይዘት ክትትልና የኢንስፔክሽን ምልከታ...

ሱልጣን ቢን ኻሊፋ ግሩፕ በኢትዮጵያ በሆቴል ዘርፍ ሊሰማራ ነው

በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር...

የአሜሪካ የታክስ ህግ የስፔንን የዓለም ዋንጫ ሽልማት ስጋት ላይ ጣለ

የስፔን ብሔራዊ ቡድን ከዓለም ዋንጫ ሊያገኘው ከሚችለው 50 ሚሊዮን...

ህወሓት ከሌሎች ተቃዋሚ ኃይሎች ጋር የሚደረግ ጥምረት አስፈላጊ መሆኑን ገለጸ

ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ...