ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በ8 ሀገራት በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ አዘጋጀ

Date:

ከነገ ጀምሮ ወደ ካይሮ፣ ጅቡቲ፣ ናይሮቢ፣ ፍራንክፈርት፣ አክራ፣ ሙምባይ፣ ዊንድሆክ እና ድሬዳዋ በድምሩ 8 በረራዎች እንደሚደረጉ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል።

በረራው ሴቶች አብራሪነትን ጨምሮ በሁሉም የአቪዬሽን ዘርፎች ያላቸውን ተሳትፎ ለማሳየት በማሰብ የሚከናወን መሆኑንም ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስፈጻሚው የአየር መንገዱ የሴት አብራሪዎች ቁጥር 95 መድረሱን ገልጸዋል ሲል የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል።

አየር መንገዱ የሴቶችን ቀን በማስመልከት ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ በየዓመቱ በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ ሲያደርግ ቆይቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢራን ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መዝጋቱን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

የኢራን መገናኛ ብዙኃን የአገሪቱ ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም መቆጣጠር...

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...

የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር፤ ለወረራ የታለመ ማደናገሪያ? ሩሲያ ማስጠንቀቂያ ሰጠች!

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ንግግር ውጥረትን ለመቀነስ...