የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ ክብረ በዓል በደመቀና ባማረ ሁኔታ ተጠናቅቋል

Date:

የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ ክብረበዓል ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እጅግ በደመቀና ባማረ ሁኔታ መጠናቀቁን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።

የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ ክብረ በዓል የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን በርካታ ብሔር ብሔረሰቦች፣ የተለያዩ አገራት ጎብኚዎች፣ የባህልና ታሪክ ተመራማሪዎች በታደሙበት በልዩ ሁኔታ ደምቆ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ እንደተጠናቀቀም ነው በማሕበራዊ ሚዲያ ባስተላለፉት መልዕክት የጠቆሙት።

በኮሪደር እና በወንዝ ዳርቻዎች ልማት ያማረችዉ አዲስ አበባ ለአደባባይ ክብረ በዓላት፣ ለበዓሉ ታዳሚያንና ከመላዉ ዓለም ለሚመጡ ቱሪስቶች ተጨማሪ ድምቀት እና ምቾት መሆን እንደቻለችም አንስተዋል።

በዓሉ እጅግ ባማረ፣ ደማቅና ሰላማዊ በሆነ መልኩ እሴቱንና ትውፊቱን ጠብቆ እንዲጠናቀቅ ላደረጉ አካላት ሁሉ ፣ በተለይም ለከተማዋ ነዋሪዎች ምስጋናም አቅርበዋል ከንቲባዋ።

ebc

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...