የመምህራን ደሞዝ እና የትምህርት ጥራት ጉዳይ ⵑⵑ

Date:

የመምህራን ደሞዝ በጊዜ አለመከፈል ለተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል መንስኤ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ያስጠናው ጥናት አመላከተ

በአንዳንድ አካባቢዎች መምህራን ስላልተደገፉና የሦስት ወር ደሞዝ ያልተከፈላቸው በመሆኑ ለተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል አንዱ ምክንያት መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ያስጠናው ጥናት አመላከተ፡፡

በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ፕሮግራሞችና መሻሻል መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮሃንስ ወጋሶ የጥናት ውጤት አስመልክተው እንደገለጹት በአንዳንድ አካባቢዎች መምህራን ወደ ክፍል አለመግባት፣ በፍላጎት አለማስተማር እና የሦስት ወር ደሞዝ ያልተከፈላቸው አስተማሪዎች መኖር ለተማሪዎች ውጤት መቀነስ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡

የተማሪዎች ለፈተና ከቦታ ቦታ መጓጓዝና ምቹ ባልሆነ ሁኔታ መቅረብ በውጤት ላይ አሉታዊ ሚና እንዳለው የጋዜጣ_ፕላስ ዘገባ ያሳያል ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...