የቀጥታ ስርጭት ወቅታዊ መረጃ!

Date:

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ በሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ሽፋን የማያገኙ የ2017 ዓ.ም የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎችን ለትርፍ በማይውል መንገድ በማህበራዊ ትስስር ገፁ (በፌስቡክ) በቀጥታ ስርጭት እንደሚያስተላልፍ ይታወቃል።

የ23ኛ ሳምንት ጨዋታ በሚተላለፍበት ወቅት የደጋፊዎች ያልተገቡ የእርስ በእርስ ስድቦች በፌስቡክ ኮሚኒቲ ስታንዳርድ (bullying and harassment, hate speech) ምክንያት ገፁ ለሦስት ቀናት ከቀጥታ ስርጭት ስለታገደ የ24ኛ ሳምንት የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአክሲዮን ማኅበሩ የፌስቡክ ገፅ አይተላለፉም።

ነገር ግን ሁሉም ጨዋታዎች የሚቀረፁ በመሆኑ የጨዋታው  እንቅስቃሴ ሃይላይት ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ እንዲሁም ግቦች ጨዋታው እየተከናወነ የቪድዮ ምስሎቹ የሚለቀቁ ይሆናል።

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...