የአእላፋት ሳምንት አውደ ርዕይ ዛሬ አርብ ይጀምራል

Date:

የመጀመሪያው የአእላፋት ሳምንት አውደርዕይ እና ፎረም ዛሬ አርብ ታህሥሣ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 በጊዮን ሆቴል ግራውንድስ በይፋ ይጀምራል።

ከታህሣሥ 18 እስከ ታህሣሥ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከጠዋት 4:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽት 2፡00 ሰዓት ድረስ ዐውደ ርዕዩ ለምዕመናን በአጠቃላይ ክፍት ይሆናል፡፡

ሃይማኖታዊ ትምህርቶች ይሰጣሉ፣መጽሐፍት ይመረቃሉ፣ጥናታዊ ፅሁፎችም ይቀርባሉ፡፡

በኢትዮጵያ ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማህበር የሚዘጋጀው ይሄ ዝግጅት በግዮን ሆቴል ግራውንድስ ይደረጋል።

ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በአዲስ አበባና በድሬደዋ ከተማ የሚያዘጋጀው የ2018 የ3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐግብር ታህሣሥ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይና በድሬ ለገሀር አደባባይከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ እንደሚካሄድ ማህበሩ አስታውሷል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...