የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአፍሪካ ትልቁ የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የገንዘብ አስተባባሪነትን በይፋ ተረከበ

Date:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪንዉሚ አዴሲና፣ የ7.8 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የሚደረግበትን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ በዋናነት እንዲያስተባብር የሚያስችለውን ስምምነት ሰኞ ነሐሴ 5 ቀን 2017 ዓ.ም ይፈራረማሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አዲሱ አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ በ40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በአቡሴራ አካባቢ የሚገኝ ሲሆን፣ ግንባታው ሲጠናቀቅ በየዓመቱ 60 ሚሊዮን ተሳፋሪዎችን የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል።

ይህ አቅም ሙሉ በሙሉ ሲጠቀም እስከ 110 ሚሊዮን ተሳፋሪዎችን ማስተናገድ ይችላል። የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ የግንባታ ምዕራፍ እ.ኤ.አ. በ2025 መጨረሻ ላይ ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል።

CapitalNews

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ ለሚገኙ ዜጎቿ አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ አስተላለፈች

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ አዳዲስ ወታደራዊ ጥቃቶች ሊሰነዘሩ...

ፍትህ ተሰውቶ የጉልበት ብልጫ የገነነበት ውሳኔ ነው

ለኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች የክፍያ ስርዓት መመሪያ (Financial...

“ተፅዕኖ ፈጣሪዎች” የተባሉ ግለሰቦች በምክክሩ እንዲሳተፉ በምን መስፈረት ተመረጡ?

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 17ኛ ቀን ውሎ የክልል ተወካዮች ጉባኤ...

የአሜሪካ ጦር እስራኤልን ከኢራን መከላከሌን ላቆም እችላለሁ አለ

በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት በከፍተኛ ሁኔታ በናረበት በዚህ...