የቀድሞው የኢዜማ አባል እና ፖለቲከኛ አቶ አበበ አካሉ በፌደራል ፖሊሶች ተይዘው ሜክሲኮ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ግቢ እንደሚገኙ ቤተሰቦቻቸው እና የአይን እማኞች አረጋገጡ።
በወቅታዊ ጉዳዮች ትንታኔዎችና በፓርቲ ፖለቲካ እንቅስቃሴያቸው የሚታወቁት አቶ አበበ በምን ምክንያት እንደተያዙ እስካሁን በይፋ የታወቀ ነገር የለም።
የቀድሞው የኢዜማ አባል እና ፖለቲከኛ አቶ አበበ አካሉ በፌደራል ፖሊሶች ተይዘው ሜክሲኮ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ግቢ እንደሚገኙ ቤተሰቦቻቸው እና የአይን እማኞች አረጋገጡ።
በወቅታዊ ጉዳዮች ትንታኔዎችና በፓርቲ ፖለቲካ እንቅስቃሴያቸው የሚታወቁት አቶ አበበ በምን ምክንያት እንደተያዙ እስካሁን በይፋ የታወቀ ነገር የለም።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
