በጆሃንስበርግ በተፈጸመ የጅምላ ተኩስ 12 ሰዎች ሲሞቱ 9 ሰዎች ቆሰሉ

Date:

ከ10 በላይ የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች ማክሰኞ ምሽት በክሌቭላንድ ወደሚገኘው ጁምፐርስ ኢ-መደበኛ የሰፈራ መንደር (የጨረቃ ቤቶች የሚገኙበት ሰፈር) በመዝለቅ፣ በተለያዩ ቦታዎች በነዋሪዎች ላይ ተኩስ ከፍተው ከአካባቢው መሰወራቸውን የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ አገልግሎት አስታውቋል።

ስምንት ወንዶች እና ሦስት ሴቶች ጥቃቱ በተፈፀመበት ቦታ ሕይወታቸው ማለፉ ሲረጋገጥ፣ ሌላ አንድ ወንድ ሰለባ ደግሞ በደረሰበት ጉዳት ሆስፒታል ውስጥ ሕይወቱ አልፏል።

ባለሥልጣናት ተጠርጣሪዎችን ለማደን ፍለጋ ጀምረዋል። የጥቃቱ መንስኤ አልታወቀም፤  እስካሁን የተያዘም ተጠርጣሪም የለም።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...