ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

Date:

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን ውስጥ ብዙ ትዝታ፣ ብዙ ፍቅር እና የማይረሳ የሕይወት ጉዞ አብረን አሳልፈናል።

የውድ ጓደኛዬን ህልፈት ስሰማ ልቤ በእጅጉ አዝኗል፤ ስሜቴንም በቃላት ለመግለጽ አቅቶኛል። ነገር ግን ሞት ከዚህ ዓለም ወደ ጌታ የሚደረግ ሽግግር መሆኑን እናምናለን።

መሐሪው አምላክ ነፍሱን በአብርሃም፣ በይስሐቅና በያዕቆብ እቅፍ ያኖርለት፤ በገነትም ዕረፍት ያድርግለት። ለቤተሰቦቹና ለምንወደው ሁሉ የመንፈስ ቅዱስን ማጽናናት ይስጥ።

ነፍሱን ይማር፤ መንግሥተ ሰማያትንም ያውርሰው። አሜን።”

የአብሮ አደግ ህመም

ነፍስ ይማር!

                                             ይሁኔ በላይ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...