ወቅታዊ

እነ አቶ ዮሃንስ ቧያለው የግል የስልክ ልውውጣቸው “ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ መጠለፉን” ለፍርድ ቤት አስታወቁ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉን አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ በእነ ዮሃንስ ቧያለው መዝገብ ስር የሽብር ወንጀል ክስ የተመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች፤ በግል ስልካቸው ያደረጓቸው የድምጽ ልውውጦች “ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ መጠለፉን” ጉዳያቸውን ለሚመለከተው ችሎት አስታወቁ። ተከሳሾቹ...

የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ኢትዮጵያ “ጦርነት እንዳወጀች” በመግለጽ ወነጀሉ፤ ስለ ቀይ ባሕር የሚነሳውን ተረክ ውድቅ አደረጉ

የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከአገራቸው ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር  ሰኞ ዕለት ባደረጉት ቆይታ፣ “ኢትዮጵያ በኤርትራ ላይ ጦርነት እንዳወጀች” በመግለጽ ወነጀሉ፤ እንዲሁም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ውጥረት ከቀይ ባሕር መውጫ ጋር የተያያዘ ተደርጎ የሚቀርብበትን...

“ከፖለቲካ ጫና ወጥታችሁ እውነተኛ ፍትህ የምታሰፍኑት መቼ ነው ” አበባው ደስአለው (ዶ/ር)

ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በበኩሉ በማንነቱ ሆነ በፖለቲካ አቋሙ የሚታሰርም ሆነ የታሰረ ሰው እንደሌለ ተናገሮ ግን እንድ ሰው የፖለቲካ ግቡን ለማሳካት በህገወጥ መንገድ የሚንቀሳቀስ ፖለቲከኛም ፣የመንግስት ሰራተኛም ሆነ የመንግስት ኃላፊ ላይ የህግ ተጠያቂነትን አረጋግጣለሁ ብሏል፡፡ ይህ...

በክልሉ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ መሻሻል ያሳያል

የአፋር ክልል የነዋሪዎቹን ደህንነትና የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ቢሆንም ከተጠርጣሪዎችና ታራሚዎች ጋር በተያያዘ አሁንም ትኩረት የሚፈልጉ ጉዳዮች መኖራቸውን ኢሰመኮ ገለጸ። በዚህም ከሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ጋር በተያያዘ በበርካታ ጉዳዮች...

ከፌደራል መንግስት ጋር በ7 ጉዳዮች አመርቂ ውይይትና መግባባት አድርገናል

በቅርቡ ወደ አዲስ አበባ አቅንተው የነበሩት የትግራይ ጊዚያዊ አሰተዳደር ፕሬዜዳንት ታደሰ ወረደ (ሌ/ጀ) ከፌደራል መንግስት በ7 ጉዳዮች አመርቂ ውይይትና መግባባት መድረሳቸው ተገለፀ። ወደ ግጭት የሚያመሩ ፓለቲካዊ ሁኔታዎች ወደ ሰላማዊ የጠረጴዛ ውይይት ማምጣት ስምምነት ከተደረሰባቸው ጉዳዮች...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች