ምልከታ

የብሔር ግጭት እሳት አቀጣጣዩ የከንቲባዋ ንግግር

አዳነ ጥላሁን ዳኜ(ወልድያ) የሰሞኑ ያገራችን ፖለቲካ ቀውስ እየባሰበት እንጂ ሲያገግም አይታይም፡፡ በዚህም የተነሳ እጅግ በርካታ የተጠራቀመና የታመቀ ብሶት ተሸካሚ ሆነናል፡፡ በዚህ ላይ የኑሮ ውድነቱ እንደእግር እሳት እየለበለበን ነው፡፡ የዋጋ ንረቱ ከፍላጎታችን ጋር አልጣጣም ብሎ ሌላው...

በፖለቲካ ሰንሰለት የተጠለፈው የዓድዋ ድል በዓል

አዳነ ጥላሁን ዳኜ(ወልዲያ) የዘንድሮው 127ኛ የዓድዋ ድል በዓል መታመስ መተራመስ የጀመረው ከክብረ በዓሉ ዕለት ቀድመው በነበሩ ሳምንታት ነበር፡፡ አንቱ ከተባሉት ያገሪቱ ባለስልጣናት ውስጥ አንዳንዶቹ ደግሞ በዚህ ጠለፋ ላይ እጃቸው አለበት፡፡ በዓሉ ሳምንት ሲቀረው ደግሞ እንደፈረንሳይ...

አገር አጥፊ አገር እያጠፋ የሚኖርባት አገር!

አዳነ ጥላሁን ዳኜ(ወልዲያ) ከአፄ ኃ/ሥላሴ ዘመነ አገዛዝ ወዲህ ይቺ ሀገር ብልህ መሪ አግኝታ አታውቅም፡፡ ደርግ፣ ኢሕአዴግም ሆነ የብልፅግና መንግሥት በስሜት ተነጂ እንጂ ብልህ አልነበሩም ፤ አይደሉምም፡፡  ደርግም ሆነ ኢሕአዴግ የአመራር ጥበባቸውም ቢሆን የሕዝብን ይሁንታ ያገኘ...

ጠንካራ የቤተክርስቲያን መዋቅር እንዴት ይኑረን?

ኢንጂነር መርጋ ረጋሳ መግቢያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከሦስት ሺ ዘመናት በላይ እግዚአብሔርን ስታመልክ፣ ላለፉት ሁለት ሺ ዘመናት ወንጌለ ክርስቶስን ስትሰብክ የኖረች ሃይማኖትን ከምግባር ያስተባበሩ ብዙ ሊቃውንትን ያፈራች በክርስቶስ ደም የተመሠረተች፣ በሐዋርያት፣  በሐዋርያውያን አበውና በሊቃውንት የተስፋፋች፣...

የመንፈሣዊ አባቶቻችን መንፈሣዊ ድህነት!

አዳነ ጥላሁን ዳኜ(ወልዲያ) ሳምንቱ የክርስቲያኖች ታላቁ በዐል የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል የሚከበርበት ሳምንት ነውና እስቲ በመንፈሳዊነቱ ዙሪያ ከታዘብኩት ትንሽ ማለት እችል ዘንድ ነገሬን በሀገሪቱ የፖለቲካ ትኩሳት መነሻነት ልጀምር፡- በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ከተማ ላይ በወያኔና በፌደራል...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች