«በአልበሜ ምክንያት ተስፋ ለመቁረጥ ተገድጄ ነበር»  ዘቢባ ግርማ

Date:

ከበርካታ የነጠላ ዜማ ስራዎቿ ማግስት ‹‹እንደምንም›› የሚል መጠሪያ የሰጠችውን ቀዳሚ የአልበም ስራ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ያደረሰችው ወጣቷ ድምጻዊት ዘቢባ ግርማ ከመሰንበቻ ፕሮግራም ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡

ቀዳሚ የአልበም ስራዋ ከፍተኛ ውጣውረድ የታለፈበት እና ተስፋ አስቆራጭ ፈተናዎች በጉዞ ውስጥ አጋጥመዋት እንደነበር ድምፃዊቷ በቆይታዋ አንስታለች፡፡

‹‹ምነው ባልሰራስ? ›› ብዬ የተበሳጨሁባቸውና የማይታለፉ የሚመስሉ ጊዜያት አጋጥመውኝ ነበር የምትለው ድምፃዊቷ በሂደት ግን የትዳር አጋሯን ጨምሮ ሌሎች ብርቱ ባለሙያዎች አቅም መሆናቸውን አልበሙን እውን ሊያደርገው እንደቻለ አንስታለች፡፡

ከኤፍ ኤም አዲስ 97.1

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...

ሕወሓት ድብረጺዮንን የክልሉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ

የክልሉ ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት  ድብርጺዮን ገ/ ሚካዔል (ዶ/ር)  ቃለ...

” ኢራን ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ” – ትራምፕ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ቴሌቪዥን ጋር ቃለ...

የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም

የጥንት ኢትዮጵያዊያንአርበኞች ድል 85 ኛው ዓመት መታሰቢያ ሚያዚያ...