በኢትዮጵያ የሚገኙ ስታርትአፖች በተደራራቢ የፈቃድ አሰጣጥ ሂደቶች እየተፈተኑ መሆናቸው ተገለጸ

Date:

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ አዳዲስ የፈጠራ ስራ ድርጅቶች (ስታርትአፕ) በተለያዩ የመንግስት እርከኖች ባሉ የተወሳሰቡና ተደራራቢ የፈቃድ አሰጣጥ ሂደቶች ሳቢያ ለከፍተኛ እንግልት እየተዳረጉ መሆኑ ተመላከተ።

ምንም እንኳን መንግስት በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አማካኝነት ለውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት አዳዲስ እድሎችን ቢፈጥርም፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ይወስናሉ ተብለው የሚጠበቁት እነዚህ ድርጅቶች አሁንም በቢሮክራሲ ማነቆ ውስጥ ይገኛሉ።

በዘንድሮው ዓመት መጀመሪያ ላይ የስታርትአፕ አዋጅ ቢጸድቅም፣ በመመሪያውና በተግባር ባለው አሰራር መካከል ከፍተኛ ልዩነት መኖሩን ስራ ፈጣሪዎች ይናገራሉ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በመንገድ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አደጋው የደረሰው ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ...

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች  565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት...

የአማርኛ ቋንቋ እውነተኛ ምንጭ ቤተ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብና ሠራዊት ነው

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም አዘጋጅነት ከስድስት...