ከ109 አገራት ጋር እየተፋለምች ያለችው ኢትዮጵያዊት

Date:

በህንድ እየተከናወነ ባለው 72ተኛው ‹‹ሚስ ወርልድ›› የቁንጅና ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ወክላ የ19 አመቷ ሀሴት ደረጄ እየተወዳደረች ትገኛለች፡፡

ይህ ውድድር እንደሌሎች የቁንጅና ውድድሮች ሳይሆን የተለያዩ ፍልሚያዎችን ማለፍ የሚያስፈልግበት ነው፡፡

ቅዳሜና እሁድ የዚህ ውድድር አካል የሆነው የስፖርት ውድድር ተከናውኗል፡፡ ይህም ባድሜንተንንና ሩጫን ጨምሮ የተለያዩ ውድድሮችን ያካተተ ነው፡፡

በዚህ ውድድር ላይ የኢስቶኒያዋ ቆንጆ አንደኛ በመውጣት የወርቅ ሜዳሊያ ያገኘች ሲሆን ኢትዮጵያን የወከለችው ሀሴት ጥሩ ውጤት አምጥታለች፡፡

በሌላ በኩል ሀሴት በታለንት ውድድር ደግሞ ለሩብ ፍፃሜ ካለፉት 32ቱ መካከል ሆናለች፡፡ ውድድሩ ከ15 ቀናት በኋላ ሜይ 31 ይጠናቀቃል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...